by admin | Oct 19, 2023 | Uncategorized
ከ ኢትዮጵያ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እንዲሁም ከ ክልሉ ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ ባገኘው የዕውቅና ፈቃድ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ትምህርትና ሥልጠና መርሐ-ግብሮች ለማስቀጠል የ2016 ዓ.ም የት/ት ዘመን ነባርና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ...
by admin | Sep 21, 2023 | Uncategorized
በ2015 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከ50 በታች በመሆኑ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግባት ያልቻሉ ነገር ግን በአንፃራዊነት የተሻለ ውጤት የነበራቸው ተማሪዎች በመንግስትና በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የአንድ ሴሚስተር ማካካሻ ትምህርት ወስደው በተቋማትና በማዕከል የሚሰጠውን ምዘና በሚያስመዘግቡት ውጤት መሠረት ከ2016 ዓ.ም. ፍሬሽማን ተማሪዎች ጋር የከፍተኛ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ...
Recent Comments