ፓራሜድ ኮሌጅ በአ/ም/ከተማ አስተዳደር በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጠው!!
ኮሌጁ በርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ከ 50 በላይ አቅመ ደካማ ቤተሰቦች የጤና መድህን ሽፋን በማድረጉ ከከተማ አስተዳደሩና የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የዕውቅና የምስክር ወረቀት ተሰጥቶል፡፡ ኮሌጁ በተለያዩ ማህበረሰብ አቀፍ አገልገሎቶች ላይ በመሳተፍ ሕብረተሰቡን በመደገፍ ከሚታወቁ ተቋማት መካከል ግንባር ቀደም ሲሆን በቀጣይም የኮሌጁን ድጋፍ በሚሹ አገልግሎቶች ላይ በመሳተፍ የድርሻውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ይተጋል፡፡
Recent Comments