by admin | Aug 24, 2024 | News
ፓራሜድ ኮሌጅ አርባምንጭ ለ17ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 300 ተማሪዎችን በተለያዩ የትምህርት መስኮች አስተምሮ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የኮሌጁ ዲን ዶ/ር አያልቅበት ብርሀኑ ኮሌጁ ከተቋቋመበት ጀምሮ ላለፉት 17 ዓመታት ተማሪዎችን ተቀብሎ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ መርሐግብር እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አሰልጥኖ በማስመረቅ ቀዳሚውን ስፍራ በመያዝ በዞናችን ብሎም በክልላችን...
by admin | Jul 16, 2024 | News, Uncategorized
የፓራሜድ ኮሌጁ ጥናትና ምርምር እና የማኅበረሰብ አገልግሎት ክፍል የተለያዩ ጥናቶች በማከናወን ጥናቶቹን ወደ ተግባር በማውረድ ለማህበረሰቡ ጥቅም የሚሰጡ ከፍተኛ ሥራዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡ በቀን 01/09/2016 ዓ.ም. ከአ/ም/መንግስት ት/ቤት ለተውጣጡ 32 ተማሪዎች ስነ-ተዋልዶ ጤና እና ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያ ላይ ያተኮረ ስልጠና የተሰጠ እና በቀጣይ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሚሄዱበት ወቅት ሊያጋጥሟቸው...
by admin | Jul 16, 2024 | News, Uncategorized
በመሪሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ም/ኃላፊና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሀላፊ አቶ ወንድማገኝ ታዬ ኮሌጁ በሀገር ወዳድና በሀገር በቀል ኢንቨስተሮች የተቋቋመ መሆኑን ጠቅሰው ከሌላው ለየት የሚያደርገው “ያገኘውን ገንዘብ እዚሁ ለትምህርት ኢንቨስት ማድረጉ ነው” ብለዋል። በክልሉ ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ከዲፕሎማ ጀምሮ እስከ 2ኛ ዲግሪ ድረስ በማስተማር አንጋፋ ተቋም...
Recent Comments