የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ቡድን በፓራሜድ ኮሌጅ ቴ/ሙ/ ት/ስልጠና መርሐ- ግብር አስመልክቶ የመንግስት የስራ ጉብኝት አደረጉ።

በ15/03/2017 ዓ.ም.  ከፌዴራል ስራና ክህሎት ሚኒስትር፣ ሚኒስቴር ደኤታ በዶ/ር ተሻለ በረቻ  የተመራ  የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ቡድን በፓራሜድ ኮሌጅ ቴ/ሙ/ ት/ስልጠና መርሐ- ግብር አስመልክቶ የመንግስት የስራ ጉብኝት አድርገዋል።በጉብኝቱ ወቅት የፓራሜድ ኮሌጅ አደረጃጀትና ለቴ/ሙ/ት/ስልጠና  የተቀመጠውን የትኩረት አቅጣጫ  የተመለከቱ ሲሆን በዚህም የትምህርቶችን ሠርቶ ማሳያዎችን፣ ድጂታል...