ፓራሜድ ኮሌጅ ለድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ቡድን የስፖርት ትጥቆች አበረከተ!!

ፓራሜድ ኮሌጅ ለድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ቡድን የስፖርት ትጥቆች አበረከተ!!

ፓራሜድ ኮሌጅ ለድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ቡድን የስፖርት ትጥቆች አበረከተ!! ኮሌጁ በጥናትና ምርምር እንዲሁም የማህበረሰብ አገልግሎት ክፍል በኩል በድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ቡድን አባላት በኩል በተደረገለት ጥሪ መሰረት የኮሌጁ ስራ ኃላፊዎችና የሆስፒታሉ አመራሮች እንዲሁም የጤና ቡድኑ አባላት በተገኙበት ለ41 የቡድኑ አባላት የሚሆን መለያና ቁምጣ ግዥ በመፈጸም አስረክቧል፡፡ በርክክቡ ወቅት...
ፖራሜድ ኮሌጅ 30 የሚሆኑ ወንበሮችን ለአርባምንጭ ሆስፒታል አበረከተ!!

ፖራሜድ ኮሌጅ 30 የሚሆኑ ወንበሮችን ለአርባምንጭ ሆስፒታል አበረከተ!!

ፖራሜድ ኮሌጅ 30 የሚሆኑ ወንበሮችን ለአርባምንጭ ሆስፒታል አበረከተ!! ፖራሜድ ኮሌጅ ከአርባምንጭ ሆስፒታል በቀረበለት ጥያቄ መሠረት በኮሌጁ የጥናትን ምርምርና የማሕበረሰብ አገገልግሎት ክፍል በኩል 30 የሚሆኑ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ ወንበሮችን አበርክቷል። የኮሌጁ አመራሮች እንደገለጹት ኮሌጁ የሆስፒታሉን የህክምና ቁሳቁሶች በማሟላት ረገድ ከዚህ ቀደምም ጉልህ ሚና ሲጫወት ቆይቷል። ከዚህም በኋላ እንደ አንድ...
ፓራሜድ ኮሌጅ በአ/ም/ከተማ አስተዳደር በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጠው!!

ፓራሜድ ኮሌጅ በአ/ም/ከተማ አስተዳደር በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጠው!!

ፓራሜድ ኮሌጅ በአ/ም/ከተማ አስተዳደር በማህበረሰብ አገልግሎት ላበረከተው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጠው!! ኮሌጁ በርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ከ 50 በላይ አቅመ ደካማ ቤተሰቦች የጤና መድህን ሽፋን በማድረጉ ከከተማ አስተዳደሩና የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የዕውቅና የምስክር ወረቀት ተሰጥቶል፡፡ ኮሌጁ በተለያዩ ማህበረሰብ አቀፍ አገልገሎቶች ላይ በመሳተፍ ሕብረተሰቡን በመደገፍ ከሚታወቁ...
ፓራሜድ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 450 ተማሪዎች አስመረቀ

ፓራሜድ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 450 ተማሪዎች አስመረቀ

ፓራሜድ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 450 ተማሪዎች አስመረቀ ተመራቂ ተማሪዎችም ለሀገሪቱ ሰላምና ብልጽግና የበኩላቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። በእለቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የኮለጁ ዲን አቶ ገረሱ በየነ እንዳሉት ተመራቂዎች እራሳቸውን ሆነው ጠንክረው ከሰሩና ታማኝ ከሆኑ ስኬታማ ከመሆን የሚያግዳቸው አንዳች ነገር እንደሌለ ገልጸዋል። ተማሪዎች...