by admin | Aug 24, 2024 | News
ፓራሜድ ኮሌጅ አርባምንጭ ለ17ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 300 ተማሪዎችን በተለያዩ የትምህርት መስኮች አስተምሮ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የኮሌጁ ዲን ዶ/ር አያልቅበት ብርሀኑ ኮሌጁ ከተቋቋመበት ጀምሮ ላለፉት 17 ዓመታት ተማሪዎችን ተቀብሎ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ መርሐግብር እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አሰልጥኖ በማስመረቅ ቀዳሚውን ስፍራ በመያዝ በዞናችን ብሎም በክልላችን...
by admin | Jul 16, 2024 | News, Uncategorized
የፓራሜድ ኮሌጁ ጥናትና ምርምር እና የማኅበረሰብ አገልግሎት ክፍል የተለያዩ ጥናቶች በማከናወን ጥናቶቹን ወደ ተግባር በማውረድ ለማህበረሰቡ ጥቅም የሚሰጡ ከፍተኛ ሥራዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡ በቀን 01/09/2016 ዓ.ም. ከአ/ም/መንግስት ት/ቤት ለተውጣጡ 32 ተማሪዎች ስነ-ተዋልዶ ጤና እና ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያ ላይ ያተኮረ ስልጠና የተሰጠ እና በቀጣይ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሚሄዱበት ወቅት ሊያጋጥሟቸው...
by admin | Jul 16, 2024 | News, Uncategorized
በመሪሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ም/ኃላፊና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሀላፊ አቶ ወንድማገኝ ታዬ ኮሌጁ በሀገር ወዳድና በሀገር በቀል ኢንቨስተሮች የተቋቋመ መሆኑን ጠቅሰው ከሌላው ለየት የሚያደርገው “ያገኘውን ገንዘብ እዚሁ ለትምህርት ኢንቨስት ማድረጉ ነው” ብለዋል። በክልሉ ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ከዲፕሎማ ጀምሮ እስከ 2ኛ ዲግሪ ድረስ በማስተማር አንጋፋ ተቋም...
by admin | Oct 19, 2023 | Uncategorized
ከ ኢትዮጵያ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እንዲሁም ከ ክልሉ ቴ/ሙ/ት/ስ ቢሮ ባገኘው የዕውቅና ፈቃድ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ትምህርትና ሥልጠና መርሐ-ግብሮች ለማስቀጠል የ2016 ዓ.ም የት/ት ዘመን ነባርና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ...
by admin | Sep 21, 2023 | Uncategorized
በ2015 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከ50 በታች በመሆኑ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግባት ያልቻሉ ነገር ግን በአንፃራዊነት የተሻለ ውጤት የነበራቸው ተማሪዎች በመንግስትና በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የአንድ ሴሚስተር ማካካሻ ትምህርት ወስደው በተቋማትና በማዕከል የሚሰጠውን ምዘና በሚያስመዘግቡት ውጤት መሠረት ከ2016 ዓ.ም. ፍሬሽማን ተማሪዎች ጋር የከፍተኛ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ...
Recent Comments